ፍቅር እስከ መቃብር ድራማ እንዳይተላለፍ ተሰጥቶ የነበረው እግድ ተነስቷል!! Leave a Comment / Legislations / By LegalEagles ፍቅር እስከ መቃብር ድራማ እንዳይተላለፍ ተሰጥቶ የነበረው እግድ ተነስቷል!! ይህን ድራማ በተመለከተ በእነ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን እና በመ/ሰጪ በእነ ዶር ፅጌረዳ አበበ መንገሻ መካከል በነበረው የፍ/ብሔር ክርክር ምክንያት የድራማውን ስርጭት ለማቋረጥ ተላልፎ የነበረውን እግድ የፌ/ጠ/ፍ/ቤት 1ኛ ፍ/ብሔር ችሎት ሕዳር 9 ቀን 2017 ዓ.ም አንስቷል !! ስለሆነም ስርጭቱ በቅርቡ ይጀምራል ተብሎ ይጠበቃል!!
What are the major Changes the New Banking Business Proclamation No 1360/2017 brings to the Ethiopian Banking Industry ? 1 Comment / Legislations / By Seble Asefa